ዘኍል 31:53 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)53 ወታደሮቹም ሁሉ ከምርኮአቸው ለራሳቸው ወሰዱ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም53 እያንዳንዱም ወታደር ለራሱ የወሰደው ምርኮ ነበረው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም53 የጦር ሹማምንት ያልሆኑት ወታደሮች ግን ያመጡትን ምርኮ ለራሳቸው አስቀሩ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)53 ወደ ሰልፍ የወጡ ሰዎች ሁሉ የማረኩትን ለየራሳቸው ወሰዱ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)53 ወደ ሰልፍ የወጡ ሰዎች ሁሉ ከምርኮአቸው ለራሳቸው ወሰዱ። See the chapter |