ዘኍል 2:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አርባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 የሰራዊቱም ብዛት አርባ ስድስት ሺሕ ዐምስት መቶ ነው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 የእነርሱም ብዛት አርባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ነበር። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 የተቈጠሩ ሠራዊቱም አርባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አርባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ። See the chapter |