ዘኍል 16:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ሙሴም በሰማ ጊዜ በግምባሩ ወድቆ ሰገደ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ሙሴም ይህን ሲሰማ በግንባሩ መሬት ላይ ተደፋ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ሙሴም ይህን በሰማ ጊዜ በግንባሩ ወድቆ ጸለየ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ሙሴም በሰማ ጊዜ በግንባሩ ወደቀ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ሙሴም በሰማ ጊዜ በግምባሩ ወደቀ፤ See the chapter |