ሚክያስ 3:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ጽዮንን በደም፥ ኢየሩሳሌምንም በኃጢአት ይሠራሉ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ጽዮንን ደም በማፍሰስ፣ ኢየሩሳሌምን በክፋት የምትገነቡ፤ ስሙ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 እናንተ ደም በማፍሰስ ጽዮንን፥ በደል በመሥራት ኢየሩሳሌምን የምትገነቡ ናችሁ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ጽዮንን በደም፥ ኢየሩሳሌምንም በኃጢአት ይሠራሉ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ጽዮንን በደም፥ ኢየሩሳሌምንም በኃጢአት ይሠራሉ። See the chapter |