ማቴዎስ 8:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ከተራራው በወረደ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 ከተራራው በወረደ ጊዜም ብዙ ሕዝብ ተከተለው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ኢየሱስ ከተራራው በወረደ ጊዜ፥ እጅግ ብዙ ሰዎች ተከተሉት። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ከተራራም በወረደ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 ከተራራም በወረደ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት። See the chapter |