Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማቴዎስ 4:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ወዲያውኑ መረባቸውን ጥለው ተከተሉት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ወዲያው መረባቸውን ትተው ተከተሉት።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 እነርሱም ወዲያውኑ መረባቸውን ትተው ተከተሉት።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት።

See the chapter Copy




ማቴዎስ 4:20
10 Cross References  

በዚያን ጊዜ ጴጥሮስ “እነሆ እኛ ሁሉን ትተን ተከተልንህ፤ የምናገኘው ታዲያ ምንድነው?” አለው።


ትእዛዝህን ለመጠበቅ ጨከንሁ አልዘገየሁምም።


ከዚህ በኋላ ኤልሳዕ ወደ ጥማድ በሬዎቹ ተመልሶ ዐረዳቸው፤ የተጠመዱበትንም ቀንበር በማንደድ ሥጋቸውን ቀቅሎ ለሰዎቹ አቀረበላቸው፤ እነርሱም በሉ፤ ከዚህ በኋላ ኤልያስን ተከትሎ በመሄድ ረዳቱ ሆነ።


በአሕዛብ መካከል ወንጌሉን እንድሰብክ፥ ልጁን በእኔ ሊገልጥ በወደደ ጊዜ፥ ወዲያው ከሥጋና ከደም ጋር አልተማከርሁም፤


ከእኔ ይልቅ አባቱን ወይም እናቱን የሚወድ ለእኔ ሊሆን አይገባውም፤ ከእኔም ይልቅ ወንድ ልጁን ወይም ሴት ልጁን የሚወድ ለእኔ ሊሆን አይገባውም።


እርሱም “ኑ ተከተሉኝ፤ ሰዎችን አጥማጆች አደርጋችኋለሁ” አላቸው።


ከዚያም እልፍ ብሎ ሌሎች ሁለት ወንድማማቾች የዘብዴዎስን ልጅ ያዕቆብንና ወንድሙን ዮሐንስን በታንኳ ውስጥ ከአባታቸው ከዘብዴዎስ ጋር መረባቸውን ሲጠግኑ አየና ጠራቸው።


ታንኳዎቹንም ወደ ምድር አድርሰው ሁሉን ትተው ተከተሉት።


Follow us:

Advertisements


Advertisements