ማቴዎስ 27:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 ከሰቀሉትም በኋላ ልብሶቹን ዕጣ ጥለው ተካፈሉት፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም35 ከሰቀሉትም በኋላ ዕጣ ጥለው ልብሱን ተካፈሉ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 ኢየሱስን ከሰቀሉት በኋላ ልብሱን ዕጣ ተጣጥለው ተካፈሉ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 ከሰቀሉትም በኋላ ልብሱን ዕጣ ጥለው ተካፈሉ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)35 ከሰቀሉትም በኋላ ልብሱን ዕጣ ጥለው ተካፈሉ፥ See the chapter |