ማቴዎስ 25:42 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)42 ተርቤ አላበላችሁኝምና፤ ተጠምቼ አላጠጣችሁኝም፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም42 ምክንያቱም ተርቤ አላበላችሁኝም፤ ተጠምቼ አላጠጣችሁኝም፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም42 ተርቤ ነበር አላበላችሁኝም፤ ተጠምቼ ነበር አላጠጣችሁኝም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)42 ተርቤ አላበላችሁኝምና፤ ተጠምቼ አላጠጣችሁኝምና፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)42 ተርቤ አላበላችሁኝምና፥ ተጠምቼ አላጠጣችሁኝምና፥ እንግዳ ሆኜ አልተቀበላችሁኝምና፥ See the chapter |