Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማቴዎስ 25:39 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

39 መቼ ታመህ ወይም ታስረህ አየንህና ወደ አንተ መጥተን ጠየቅንህ?’

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

39 እንዲሁም ታምመህ ወይም ታስረህ አይተን መቼ ጠየቅንህ?’

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

39 መቼ ታመህ ወይም ታስረህ አየንህና መጥተን ጠየቅንህ?’

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

39 ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣን?’

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

39 ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣን?

See the chapter Copy




ማቴዎስ 25:39
2 Cross References  

መቼ እንግዳ ሆነህ አየንህና ተቀበልንህ? መቼ ታርዘህ አየንህና አለበስንህ?


ንጉሡም እንዲህ ሲል ይመልስላቸዋል ‘እውነት እላችኋለሁ፤ ከሁሉ ለሚያንሱት ከእነዚህ ወንድሞቼ ለአንዱ እንኳ ያደረጋችሁት ለእኔ እንዳደረጋችሁት ነው።’


Follow us:

Advertisements


Advertisements