ማቴዎስ 25:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ቀኑንና ሰዓቱን አታውቁምና ነቅታችሁ ጠብቁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 “እንግዲህ ቀኑን ወይም ሰዓቱን ስለማታውቁ ተዘጋጅታችሁ ጠብቁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ስለዚህ ቀኑንና ሰዓቱን ስለማታውቁ ተግታችሁ ጠብቁ።” See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ቀኒቱንና ስዓቲቱን አታውቁምና እንግዲህ ንቁ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ቀኒቱንና ስዓቲቱን አታውቁምና እንግዲህ ንቁ። See the chapter |