ማቴዎስ 24:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 በነዚያ ቀናት ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 በእነዚያ ቀናት ለነፍሰ ጡሮችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው! See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 በዚያን ጊዜ ለነፍሰጡሮችና ለሚያጠቡ እመጫቶች ወዮላቸው! See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 በዚያችም ወራት ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 በዚያችም ወራት ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው። See the chapter |