Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማቴዎስ 22:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 ሕዝቡም ይህንን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 ሕዝቡም ይህን በሰሙ ጊዜ በትምህርቱ ተደነቁ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

33 ሕዝቡም ይህን በሰሙ ጊዜ በትምህርቱ ተደነቁ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

See the chapter Copy




ማቴዎስ 22:33
8 Cross References  

ዘቦቹም “እንደዚህ ሰው ማንም ከቶ አልተናገረም፤” ብለው መለሱ።


ሁሉም ይመሰክሩለት ነበር፤ ከአፉም ከሚወጡት ቃላት ጸጋ የተነሣ እየተደነቁ፦ “ይህ የዮሴፍ ልጅ አይደለምን?” ይሉ ነበር።


የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሶቹ ተገረሙ።


ኢየሱስም፥ “የቄሣርን ለቄሣር፥ የእግዚአብሔርን ለእግዚአብሔር ስጡ” አላቸው። እነርሱም በእርሱ ተደነቁ።


ሰንበትም በደረሰ ጊዜ፥ በምኵራብ ያስተምር ጀመር፤ የሰሙትም ብዙ ሰዎች ተደነቁ። እነርሱም እንዲህ አሉ፤ “ይህ ሰው እነዚህን ነገሮች ከየት አገኛቸው? ይህ የተሰጠው ጥበብ ምንድነው? ደግሞም እነዚህ ታምራት እንዴት በእጁ ይደረጋሉ


ይህንንም ሰምተው ተደነቁ፤ ትተውትም ሄዱ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements