ማቴዎስ 22:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 እርሱም “ይህ መልክና ጽሑፉ የማን ነው?” አላቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 እርሱም፣ “በዚህ ገንዘብ ላይ የሚታየው መልክ የማን ነው? ጽሕፈቱስ የማን ነው?” አላቸው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 እርሱም፥ “በዚህ ገንዘብ ላይ የተቀረጸው መልክና የተጻፈው ስም የማን ነው?” ሲል ጠየቃቸው፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 እርሱም “ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት?” አላቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 እርሱም፦ ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት? አላቸው። See the chapter |