ማቴዎስ 15:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 እርሱም “እናንተም እስካሁን የማታስተውሉ ናችሁን? See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 እርሱም እንዲህ አላቸው፤ “እናንተም እስካሁን አይገባችሁምን? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ኢየሱስም እንዲህ አለ፦ “እናንተም እስከ አሁን ገና የማታስተውሉ ናችሁን? See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ኢየሱስም እንዲህ አለ “እናንተ ደግሞ እስካሁን የማታስተውሉ ናችሁን? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ኢየሱስም እንዲህ አለ፦ እናንተ ደግሞ እስካሁን የማታስተውሉ ናችሁን? See the chapter |