ማርቆስ 8:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ለመሆኑ፥ ሰው ለነፍሱ ምን መተኪያ አለው? See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ለመሆኑ፣ ሰው ለነፍሱ ምን መተኪያ አለው? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 ወይስ ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ዋጋ ሊከፍል ይችላል? See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ሰውስ ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ሰውስ ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል? See the chapter |