ማርቆስ 5:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ከሀገር ውጭ እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 እርሱም ከአገር እንዳያስወጣቸውም አጥብቆ ለመነው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ከዚያም አገር እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው። See the chapter |