ማርቆስ 3:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 እርሱም እጁ የሰለለችውን ሰው “ተነሥ! በመካከል ቁም” አለው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 እርሱም እጁ የሰለለችበትን ሰው፣ “ተነሥተህ መካከል ላይ ቁም” አለው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ኢየሱስም እጀ ሽባውን ሰው፦ “ና በመካከል ቁም” አለው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እጁ የሰለለችውንም ሰው “ተነሥተህ ወደ መካከል ና፤” አለው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 እጁ የሰለለችውንም ሰው፦ ተነሥተህ ወደ መካከል ና አለው። See the chapter |