Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማርቆስ 2:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 አራት ሰዎችም አንድ ሽባ ሰው ተሸክመው አመጡለት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 ሰዎችም አንድ ሽባ በአራት ሰዎች አሸክመው ወደ እርሱ አመጡ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 በዚያን ጊዜ አራት ሰዎች አንድ ሽባ ሰው ተሸክመው ወደ እርሱ መጡ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 አራት ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 አራት ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት።

See the chapter Copy




ማርቆስ 2:3
3 Cross References  

ዝናው በመላዋ ሶርያ ሁሉ ተሰማ፤ በልዩ ልዩ ደዌና ሥቃይ ተይዘው የታመሙትን ሁሉ፥ አጋንንት ያደሩባቸውን፥ በጨረቃ የሚነሣባቸውንና ሽባዎችን ወደ እርሱ አመጡ፤ እርሱም ፈወሳቸው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements