ማርቆስ 2:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 እንዲሁም የሰው ልጅ ለሰንበት እንኳ ጌታዋ ነው፤” አላቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ስለዚህ የሰው ልጅ የሰንበት ጌታዋ ነው።” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 እንዲሁም የሰው ልጅ ለሰንበትም ጌታዋ ነው።” See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 እንዲሁም የሰው ልጅ ለሰንበት እንኳ ጌታዋ ነው፤” አላቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 እንዲሁም የሰው ልጅ ለሰንበት እንኳ ጌታዋ ነው አላቸው። See the chapter |