ማርቆስ 15:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 የክሱ ጽሑፍም፥ “የአይሁድ ንጉሥ” የሚል ነበር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 የክሱ ጽሑፍም፣ የአይሁድ ንጉሥ የሚል ነበር። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ወንጀሉንም ለማመልከት “የአይሁድ ንጉሥ” የሚል ጽሑፍ ተጽፎ ነበር። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 የክሱ ጽሕፈትም “የአይሁድ ንጉሥ” የሚል ተጽፎ ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 የክሱ ጽሕፈትም፦ የአይሁድ ንጉሥ የሚል ተጽፎ ነበር። See the chapter |