Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማርቆስ 14:59 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

59 ይህም ሆኖ፥ እንኳ ምስክርነታቸው አንድ አልሆነም።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

59 ይህም ሆኖ፣ እንኳ ምስክርነታቸው አንድ አልሆነም።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

59 ይህም ሆኖ ምስክርነታቸው አልተስማማም።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

59 ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተስማማም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

59 ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተሰማማም።

See the chapter Copy




ማርቆስ 14:59
2 Cross References  

“ይህ፥ የሰው እጅ የሠራውን ቤተ መቅደስ አፍርሼ፥ በሦስት ቀን ሌላ የሰው እጅ ያልሠራውን እሠራለሁ ሲል ሰምተነዋል።”


ሊቀ ካህናቱም ተነሥቶ በፊታቸው በመቆም፥ “እነዚህ በአንተ ላይ የሚመሰክሩት ምንድነው? ለምን አትመልስም?” በማለት ኢየሱስን ጠየቀው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements