Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማርቆስ 14:46 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

46 ሰዎቹም ኢየሱስን ያዙት አሰሩትም።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

46 ሰዎቹም ኢየሱስን ያዙት፤ አሰሩትም።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

46 ከዚህ በኋላ ሰዎቹ ኢየሱስን ያዙት።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

46 እነርሱም እጃቸውን በእርሱ ላይ ጭነው ያዙት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

46 እነርሱም እጃቸውን በእርሱ ላይ ጭነው ያዙት።

See the chapter Copy




ማርቆስ 14:46
6 Cross References  

እርሱንም በእግዚአብሔር በተወሰነው አሳቡና በቀደመው እውቀቱ ተሰጥቶ በዐመፀኞች እጅ ሰቅላችሁ ገደላችሁት።


እንግዲህ ወታደሮቹና አዛዣቸው፥ የአይሁድም ሎሌዎች ኢየሱስን ይዘው አሰሩት፤


ሬስ። ስለ እርሱ፦ በአሕዛብ መካከል በጥላው በሕይወት እንኖራለን ያልነው በእግዚአብሔር የተቀባ፥ የሕይወታችን እስትንፋስ፥ በጉድጓዳቸው ተያዘ።


ከዚያም ፍልስጥኤማውያን ያዙት፤ ዐይኖቹን አውጥተው ወደ ጋዛ ይዘውት ወረዱ፤ በናስ ሰንሰለት አስረውም እስር ቤት ውስጥ እህል እንዲፈጭ አደረጉት፤


እንደደረሰም ወዲያው ወደ ኢየሱስ ቀርቦ፥ “መምህር ሆይ” ብሎ ሳመው፤


በአቅራቢያው ቆመው ከነበሩት አንዱ ሰይፉን መዞ የሊቀ ካህናቱን አገልጋይ ጆሮ ቆረጠ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements