Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማርቆስ 14:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 በመሸም ጊዜ ኢየሱስ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር መጣ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 በመሸም ጊዜ ኢየሱስ ከዐሥራ ሁለቱ ጋራ መጣ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 በመሸ ጊዜ ኢየሱስ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር መጣ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 በመሸም ጊዜ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር መጣ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 በመሸም ጊዜ ከአሥራ ሁለቱ ጋር መጣ።

See the chapter Copy




ማርቆስ 14:17
7 Cross References  

ሰዓቱም በደረሰ ጊዜ ከዐሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ጋር በማዕድ ተቀመጠ።


ደቀ መዛሙርቱም ወጥተው ወደ ከተማዪቱ ሄዱ፤ ማንኛውም ነገር ኢየሱስ እንዳላቸው ሆኖ አገኙት፤ ፋሲካውንም አሰናዱ።


በማእድ ላይ ሳሉም፥ “እውነት እላችኋለሁ፥ ከመካከላችሁ አንዱ፥ አብሮኝ የሚበላው እርሱ አሳልፎ ይሰጠኛል” አላቸው።


ስለ ሁላችሁም አይደለም የምናገረው፤ እኔ የመረጥኋቸውን አውቃለሁ፤ ነገር ግን ቅዱስ መጽሐፍ ‘እንጀራዬን የሚበላ በእኔ ላይ ተረከዙን አነሣብኝ’ ያለው ይፈጸም ዘንድ ነው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements