ማርቆስ 13:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ለእናንተ የምነግራችሁን ለሰው ሁሉ እናገራለሁ፤ ተግታችሁ ጠብቁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ለእናንተ የምነግራችሁን ለሰው ሁሉ እናገራለሁ፤ ‘ተግታችሁ ጠብቁ!’ ” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 “ለእናንተ እንደ ነገርኳችሁ ለሌሎችም ሁሉ ትጉ! እላለሁ።” See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ለእናንተም የምነግራችሁ ለሁሉ እላለሁ፤ ትጉ።” See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ለእናንተም የምነግራችሁ ለሁሉ እላለሁ፤ ትጉ። See the chapter |