ማርቆስ 11:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በማግስቱ ጠዋት በመንገድ ሲያልፉ፥ በለሲቱ ከነሥሯ ደርቃ አዩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 በማግስቱም ጧት በመንገድ ሲያልፉ፣ በለሲቱ ከነሥሯ ደርቃ አዩ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 በማግስቱ ማለዳ በመንገድ ሲያልፉ የበለሲቱ ዛፍ ከነስርዋ ደርቃ አዩአት። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ማለዳም ሲያልፉ በለሲቱን ከሥርዋ ደርቃ አዩአት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 ማለዳም ሲያልፉ በለሲቱን ከሥርዋ ደርቃ አዩአት። See the chapter |