Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማርቆስ 11:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 በመሸም ጊዜ ከከተማዪቱ ወጥተው ሄዱ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19 በመሸም ጊዜ ከከተማዪቱ ወጥተው ሄዱ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

19 በመሸም ጊዜ ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ከከተማ ወጡ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 ማታ ማታም ከከተማ ወደ ውጭ ይወጣ ነበር።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

19 ማታ ማታም ከከተማ ወደ ውጭ ይወጣ ነበር።

See the chapter Copy




ማርቆስ 11:19
4 Cross References  

ዕለት ዕለትም በመቅደስ ያስተምር ነበር፤ ሌሊት ግን ደብረዘይት ወደምትባል ተራራ ወጥቶ ያድር ነበር።


ኢየሱስም ኢየሩሳሌም ደረሰ፤ ከዚያም ወደ ቤተ መቅደስ ገባ፤ በዙሪያው ያለውንም ሁሉ ተመለከተ፤ ቀኑም ስለመሸ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር ወደ ቢታንያ ወጣ።


የብርሃን ልጆች እንድትሆኑ ብርሃን ሳለላችሁ በብርሃኑ እመኑ፤” አላቸው። ኢየሱስም ይህን ከተናገረ በኋላ ሄዶ ተሰወረባቸው።


ትቶአቸውም ከከተማ ወጥቶ ወደ ቢታንያ ሄደ፤ በዚያም አደረ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements