ማርቆስ 10:41 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)41 ዐሥሩ ይህን ሲሰሙ፥ ያዕቆብንና ዮሐንስን መቆጣት ጀመሩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም41 ዐሥሩ ይህን ሲሰሙ፣ ያዕቆብንና ዮሐንስን መቈጣት ጀመሩ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም41 የቀሩት ዐሥሩ ይህን ሰምተው በያዕቆብና በዮሐንስ ላይ ተቈጡ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)41 ዐሥሩም ሰምተው በያዕቆብና በዮሐንስ ይቈጡ ጀመር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)41 አሥሩም ሰምተው በያዕቆብና በዮሐንስ ይቈጡ ጀመር። See the chapter |