Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማርቆስ 10:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

36 እርሱም፥ “ምን እንዳደርግላችሁ ትፈልጋላችሁ?” አላቸው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

36 እርሱም፣ “ምን እንዳደርግላችሁ ትፈልጋላችሁ?” አላቸው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

36 እርሱም “ምን እንዳደርግላችሁ ትፈልጋላችሁ?” አላቸው።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

36 እርሱም “ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ?” አላቸው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

36 እርሱም፦ ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ? አላቸው።

See the chapter Copy




ማርቆስ 10:36
5 Cross References  

በእኔ ብትኖሩ ቃሎቼም በእናንተ ቢኖሩ የምትወዱትን ሁሉ ለምኑ፤ ይሆንላችሁማል።


ኢየሱስም፥ “ምን እንዳደርግልህ ትፈልጋለህ?” አለው። ዐይነ ስውሩም፥ “መምህር ሆይ፤ እንዳይ እፈልጋለሁ” አለው።


ከዚያም የዘብዴዎስ ልጆች ያዕቆብና ዮሐንስ ወደ እርሱ ቀርበው፥ “መምህር ሆይ፤ የምንለምንህን ሁሉ እንድታደርግልን እንፈልጋለን” አሉት።


እነርሱም፥ “በክብርህ ጊዜ አንዳችን በቀኝህ፥ አንዳችን በግራህ እንድንቀመጥ ፍቀድልን” አሉት።


Follow us:

Advertisements


Advertisements