ማርቆስ 1:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 የከተማዋ ሕዝብ በሙሉ በቤቱ ደጅ ላይ ተሰብስቦ ነበር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም33 የከተማዋ ሕዝብ በሙሉ በቤቱ ደጅ ላይ ተሰብስቦ ነበር። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 የከተማው ሰዎች ሁሉ በደጅ ተሰብስበው ነበር። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 ከተማይቱም ሁላ በደጅ ተሰብስባ ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)33 ከተማይቱም ሁላ በደጅ ተሰብስባ ነበር። See the chapter |