Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማርቆስ 1:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 እነርሱም ወዲያውኑ መረባቸውን ትተው ተከተሉት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 እነርሱም ወዲያውኑ መረባቸውን ትተው ተከተሉት።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 እነርሱም ወዲያውኑ መረባቸውን ትተው ተከተሉት።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት።

See the chapter Copy




ማርቆስ 1:18
9 Cross References  

እንግዲህ እንደዚሁ ከእናንተ ያለውን ሁሉ የማይተው ማንም ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም።


ታንኳዎቹንም ወደ ምድር አድርሰው ሁሉን ትተው ተከተሉት።


አዎን፤ በእውነት ከሁሉ ይልቅ ስለሚበልጥ ስለ ክርስቶስ ኢየሱስ ስለ ጌታዬ ለማወቅ ስል ሁሉ ነገር ጉዳት እንደሆነ አድርጌ እቈጥራለሁ፤ ስለ እርሱ ሁሉን ነገሮች በማጣት ተጐዳሁ፤ እነርሱንም እንደ ጉድፍ አድርጌ ቈጠርኋቸው፤ በዚህም ክርስቶስን እንዳገኝ፥


ወዲያውኑ መረባቸውን ጥለው ተከተሉት።


ኢየሱስም፥ “ተከተሉኝ፤ ሰው አጥማጆች አደርጋችኋለሁ” አላቸው።


ትንሽ እልፍ እንዳለ፥ የዘብዴዎስ ልጅ ያዕቆብና ወንድሙ ዮሐንስ በጀልባ ሆነው መረባቸውን ሲያበጃጁ አያቸውና፥


Follow us:

Advertisements


Advertisements