ሉቃስ 6:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 የሚረግሙአችሁንም መርቁ፤ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 የሚረግሟችሁን መርቁ፤ ለሚበድሏችሁም ጸልዩ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 የሚረግሙአችሁን መርቁ፤ ለሚበድሉአችሁም ጸልዩላቸው፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 የሚረግሙአችሁን መርቁአቸው፤ ለሚበድሉአችሁም ጸልዩላቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 የሚረግሙአችሁንም መርቁ፥ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ። See the chapter |