Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 4:44 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

44 እርሱም በይሁዳ በሚገኙት ምኵራቦች ይሰብክ ነበር።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

44 በይሁዳም በምኵራቦች መስበኩን ቀጠለ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

44 ስለዚህ በይሁዳም ምኲራቦች ሁሉ እየተዘዋወረ ይሰብክ ነበር።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

44 በገ​ሊላ ምኲ​ራ​ቦ​ችም ይሰ​ብክ ነበር።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

44 በገሊላም ምኵራቦች ይሰብክ ነበር።

See the chapter Copy




ሉቃስ 4:44
4 Cross References  

ኢየሱስም በምኵራቦቻቸው እያስተማረ፥ የመንግሥትን ወንጌል እየሰበከ፥ በሕዝቡ መካከል ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ በገሊላ ሁሉ ይዘዋወር ነበር።


ስለዚህ ወደ ምኵራባቸው እየገባ በመስበክና አጋንንትን በማስወጣት በመላዋ ገሊላ ይዘዋወር ጀመር።


እንዲሁም በሁሉም እየተመሰገነ በምኵራባቸው ያስተምር ነበር።


እርሱም በጌንሳሬጥ ባሕር ዳር ቆሞ ሳለ፥ ብዙ ሰዎች የእግዚአብሔርን ቃል ለመስማት በዙርያው ይጋፉ ነበር፤


Follow us:

Advertisements


Advertisements