ሉቃስ 4:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ስለ እርሱም የተነገረው በዙሪያው ባለው አገር፥ በሁሉ ስፍራ ተሰራጭቶ ነበር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 የእርሱም ዝና በአካባቢው ወዳለው ስፍራ ሁሉ ወጣ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 የኢየሱስም ዝና በዚያ አገር ዙሪያ ሁሉ ተሰማ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ዝናውም በዙሪያዉ ባሉ መንደሮች ሁሉ ወጣ፤ ተሰማም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ዝናም በዙሪያው ባለች አገር ወደ ስፍራው ሁሉ ስለ እርሱ ወጣ። See the chapter |