Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 22:68 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

68 ብጠይቅም አትመልሱልኝም፤ አትፈቱኝምም።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

68 ብጠይቃችሁም አትመልሱም።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

68 ጥያቄም ባቀርብላችሁ አትመልሱልኝም፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

68 ብጠ​ይ​ቃ​ች​ሁም አት​መ​ል​ሱ​ል​ኝም፤ ወይም አት​ተ​ዉ​ኝም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

68 ብጠይቅም አትመልሱልኝም አትፈቱኝምም።

See the chapter Copy




ሉቃስ 22:68
5 Cross References  

ኤርምያስም ሴዴቅያስን፦ “ብነግርህ በውኑ አትገድለኝምን? ደግሞም ብመክርህ እንኳ አትሰማኝም” አለው።


“አንተ መሢሕ ነህን? እስቲ ንገረን፤” አሉት። እርሱ ግን እንዲህ አላቸው “ብነግራችሁ አታምኑም፤


ነገር ግን ከአሁን ጀምሮ የሰው ልጅ በእግዚአብሔር ኃይል ቀኝ ይቀመጣል።”


Follow us:

Advertisements


Advertisements