ሉቃስ 22:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 እነርሱም ደስ አላቸው፤ ገንዘብም ሊሰጡት ተዋዋሉ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 እነርሱም በዚህ ደስ አላቸው፣ ገንዘብ ሊሰጡትም ተዋዋሉ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 እነርሱም በነገሩ ተደስተው ገንዘብ ሊሰጡት ተዋዋሉ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ደስ ብሏቸውም ሠላሳ ብር ሊሰጡት ተስማሙ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 እነርሱም ደስ አላቸው፥ ገንዘብም ሊሰጡት ተዋዋሉ። See the chapter |