Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 22:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ፋሲካም ተብሎ የሚጠራው የቂጣ በዓል ቀረበ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 በዚህ ጊዜ ፋሲካ የተባለው የቂጣ በዓል ተቃርቦ ነበር።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 ፋሲካ የተባለው የቂጣ በዓል የሚከበርበት ቀን ተቃርቦ ነበር፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ፋሲ​ካም የሚ​ባ​ለው የቂጣ በዓል ቀረበ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 ፋሲካም የሚባለው የቂጣ በዓል ቀረበ።

See the chapter Copy




ሉቃስ 22:1
9 Cross References  

የፋሲካ በግ በሚታረድበት በቂጣ በዓል የመጀመሪያው ቀን፥ ደቀመዛሙርቱ ወደ ኢየሱስ ቀርበው፥ “የፋሲካ እራት የት እንድናዘጋጅልህ ትፈልጋለህ?” አሉት።


ጌታም በግብጽ ምድር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፦


ኢየሱስም ከፋሲካ በዓል በፊት፥ ከዚህ ዓለም ወደ አብ የሚሄድበት ሰዓት እንደ ደረሰ አውቆ፥ በዚህ ዓለም ያሉትን ወገኖቹን፥ የወደዳቸውን እስከ መጨረሻው ወደዳቸው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements