Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 21:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 ይህም ለምስክርነት ይሆንላችኋል።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 ይህም ለመመስከር ጥሩ ዕድል ይሆንላችኋል።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 ይህም ስለ ስሜ ለመመስከር መልካም አጋጣሚ ይሆንላችኋል።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ይህም በእ​ነ​ርሱ ላይ ምስ​ክር ይሆ​ን​ባ​ቸ​ዋል።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

13 ይህም ለምስክርነት ይሆንላችኋል።

See the chapter Copy




ሉቃስ 21:13
5 Cross References  

በምንም ዓይነት ነገር በተቃዋሚዎቻችሁ አትደንግጡ፤ ይህም ለእነርሱ የጥፋት፥ ለእናንተ ግን የመዳን ምልክት ነው፤ ይህም ከእግዚአብሔር ነው፤


ነገር ግን ወንድሞች ሆይ! ይህ የደረሰብኝ በእውነት ወንጌልን ለማስፋፋት እንደሆነ እንድታውቁ እወዳለሁ።


ስለ እርሱ ደግሞ መከራ ለምትቀበሉለት ለእግዚአብሔር መንግሥት የምትበቁ ሆናችሁ እንድትቆጠሩ ይህ የእግዚአብሔር ቅን ፍርድ ምልክት ነው።


ከዚያ ጊዜ ጀምሮ አሳልፎ ሊሰጠው ምቹ ጊዜ ይፈልግ ነበር።


Follow us:

Advertisements


Advertisements