Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 2:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 ዐይኖቼ ማዳንህን አይተዋልና፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 ዐይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን፣

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ማዳንህን በዐይኔ አይቻለሁ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ዐይ​ኖች ትድ​ግ​ና​ህን አይ​ተ​ዋ​ልና።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30-31 ዓይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን ማዳንህን አይተዋልና፤

See the chapter Copy




ሉቃስ 2:30
11 Cross References  

ሥጋም የለበሰ ሁሉ የእግዚአብሔርን ማዳን ይይ፤”


እርሱም፦ “የያዕቆብን ነገዶች እንድታስነሣ ከእስራኤልም የተረፉትን እንድትመልስ አገልጋዬ እንድትሆን እጅግ ቀላል ነገር ነውና ማዳኔ እስከ ምድር ዳር እንዲደርስ ለአሕዛብ ብርሃን አድርጌ ሰጥቼሃለሁ ይላል።


ጌታ የተቀደሰውን ክንዱን በአሕዛብ ሁሉ ፊት ገልጦአል፥ በምድር ዳርቻ የሚኖሩትም ሁሉ የአምላካችንን መድኃኒት ያያሉ።


ጌታ ሆይ፥ መድኃኒትህን እጠብቃለሁ።


አቤቱ፥ ማዳንህን ተስፋ አደርግሁ፥ ትእዛዛትህንም ጠበቅሁ።


አቤቱ፥ ማዳንህን ናፈቅሁ፥ ሕግህም ተድላዬ ነው።


እርሱም በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸው ነው፤


ሲል መልካም ተናገረ። እንግዲህ ይህ የእግዚአብሔር ማዳን ለአሕዛብ እንደ ተላከ በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን፤ እነርሱ ደግሞ ይሰሙታል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements