ሉቃስ 19:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ፈጥኖም ወረደ፤ በደስታም ተቀበለው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 እርሱም ፈጥኖ ወርዶ በደስታ ተቀበለው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ዘኬዎስም ቶሎ ብሎ ወረደና፥ በደስታ ኢየሱስን በቤቱ ተቀበለው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ፈጥኖም ወረደ፤ ደስ እያለውም ወደ ቤቱ ይዞት ገባ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ፈጥኖም ወረደ በደስታም ተቀበለው። See the chapter |