ሉቃስ 1:74 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)74 በእርሱም ከጠላቶቻችን እጅ ድነን ያለ ፍርሃት See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም74 ከጠላቶቻችን እጅ አውጥቶ፣ ያለ ፍርሀት እንድናገለግለው፣ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም74 የተስፋውም ቃል ከጠላቶቻችን እጅ ነጻ ወጥተን፥ ያለ ፍርሀት እንድናገለግለው ነው፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)74 ከጠላቶቻችን እጅ ድነን ያለ ፍርሀት፥ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)74-75 በእርሱም ከጠላቶቻችን እጅ ድነን በዘመናችን ሁሉ ያለ ፍርሃት በቅድስናና በጽድቅ በፊቱ እንድናገለግለው ሰጠን። See the chapter |