ሉቃስ 1:73 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)73 ለአባታችን ለአብርሃም በመሐላ እንደማለለት አስታወሰ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም73 ለአባታችን ለአብርሃም የማለውን መሐላ ለማሰብ፣ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም73 ይህንንም ቃል ኪዳን፥ በመሐላ የሰጠው ለአባታችን ለአብርሃም ነበር፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)73 ለአባታችን ለአብርሃም የማለውን መሐላ ያስብ ዘንድ። See the chapter |