ሉቃስ 1:47 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)47 መንፈሴም በአምላኬ በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለች፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም47 መንፈሴም በመድኀኒቴ በእግዚአብሔር ደስ ትሠኛለች፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም47 መንፈሴም በአምላኬ በመድኃኒቴ ትደሰታለች፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)47 ልቡናዬም በአምላኬ በመድኀኒቴ ሐሤት ታደርጋለች። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)47 ነፍሴ ጌታን ታከብረዋለች፥ መንፈሴም በአምላኬ በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለች፤ See the chapter |