ሉቃስ 1:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 የአገልግሎቱም ጊዜ እንደ ተፈጸመ ወደ ቤቱ ሄደ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ዘካርያስም የአገልግሎቱ ወቅት በተፈጸመ ጊዜ ወደ ቤቱ ተመለሰ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 የአገልግሎቱም ጊዜ ከተፈጸመ በኋላ ዘካርያስ ወደ ቤቱ ሄደ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ከዚህም በኋላ የማገልገሉ ወራት በተፈጸመ ጊዜ ወደ ቤቱ ገባ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 የማገልገሉም ወራት ሲፈጸም ወደ ቤቱ ሄደ። See the chapter |