ዘሌዋውያን 8:32 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት ታቃጥሉታላችሁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 የተረፈውንም ሥጋና ቂጣ በእሳት አቃጥሉ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 የተረፈ ሥጋም ሆነ ዳቦ ቢኖር በእሳት አቃጥሉት፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት አቃጥሉት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት ታቃጥሉታላችሁ። See the chapter |