Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘሌዋውያን 27:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ሴትም ብትሆን ግምትህ ሠላሳ ሰቅል ይሁን።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 ለሴት ከሆነ ግምቱ ሠላሳ ሰቅል ይሁን።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 በዚሁ ዕድሜ ክልል ለምትገኝ ሴት ሠላሳ ጥሬ ብር ይሁን፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 ሴትም ብት​ሆን ግምቷ ሠላሳ የብር ዲድ​ር​ክም ይሁን።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

4 ሴትም ብትሆን ግምትዋ ሠላሳ ሰቅል ይሁን።

See the chapter Copy




ዘሌዋውያን 27:4
5 Cross References  

እንዲህ አላቸው “አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፥ ምን ትሰጡኛላችሁ?” እነርሱም ሠላሳ ብር መዘኑለት።


ለወንድ ከሃያ ዓመት ጀምሮ እስከ ስልሳ ዓመት ድረስ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን ግምትህ ኀምሳ የብር ሰቅል ይሁን።


ከአምስት ዓመትም ጀምሮ እስከ ሀያ ዓመት ድረስ ግምትህ ለወንድ ሀያ ሰቅል፥ ለሴትም ዐሥር ሰቅል ይሁን።


Follow us:

Advertisements


Advertisements