ዘሌዋውያን 25:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ብርህን በወለድ አታበድረው፤ ምግብህንም በትርፍ አትሽጥለት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ገንዘብህን በዐራጣ አታበድረው፤ ምግብህንም በትርፍ አትሽጥለት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 በምታበድረውም ገንዘብ ወለድ አትጠይቀው፤ በምትሸጥለትም ምግብ ትርፍ አትጠይቀው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ብርህን በወለድ አታበድረው፤ እህልህንም በትርፍ አትስጠው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ብርህን በወለድ አታበድረው፤ መኖህንም በትርፍ አትስጠው። See the chapter |