ዘሌዋውያን 24:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ማናቸውንም ሰው መትቶ የሚገድል ፈጽሞ ይገደል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 “ ‘ሰውን ደብድቦ የገደለ ይገደል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 “ሰውን የሚገድል ማንም ሰው በሞት ይቀጣ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ሰውን የገደለ ሰው ሁሉ ፈጽሞ ይገደል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 ሰውንም እስኪሞት ድረስ የሚመታ ፈጽሞ ይገደል። See the chapter |