ዘሌዋውያን 21:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 እርሱም ድንግል የሆነችውን ሴት ያግባ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 “ ‘ካህኑ የሚያገባት ሴት ድንግል ትሁን። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ድንግል የሆነችውን ልጅ ያግባ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 እርሱም ከወገኑ ድንግል ሴትን ያግባ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 እርሱም ሚስትን በድንግልናዋ ያግባ። See the chapter |