| ዘሌዋውያን 16:31 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 ለእናንተም ፈጽሞ የምታርፉበት ታላቅ ሰንበት ይሆናል፥ ራሳችሁንም ታዋርዳላችሁ፤ የዘለዓለም ሥርዓት ነው።See the chapter አዲሱ መደበኛ ትርጒም31 ይህች የፍጹም ዕረፍት ሰንበት ናት፤ ሰውነታችሁን አድክሙባት፤ የዘላለም ሥርዐት ናት።See the chapter አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 ያም ዕለት እንደ ሰንበት የዕረፍት ቀን ይሁንላችሁ፤ በዚያን ቀን ራሳችሁን አዋርዱ ይህም የዘለዓለም ሥርዓት ነው።See the chapter የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 ታላቅ ሰንበት ይሆንላችኋል፤ ራሳችሁንም ታዋርዳላችሁ፤ የዘለዓለም ሥርዐት ነው።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 ታላቅ ሰንበት ይሆንላችኋል፥ ራሳችሁንም ታዋርዳላችሁ፤ የዘላለም ሥርዓት ነው።See the chapter |