ዘሌዋውያን 12:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 በስምንተኛውም ቀን ልጁ ከሥጋው ሸለፈት ይገረዝ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ሕፃኑም በስምንተኛው ቀን ሸለፈቱን ይገረዝ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 በስምንተኛው ቀን ሕፃኑ መገረዝ አለበት፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እንደ ግዳጅዋ ወራት ትረክሳለች። በስምንተኛውም ቀን ልጁ ከሥጋው ሸለፈት ይገረዝ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 በስምንተኛውም ቀን ልጁ ከሥጋው ሸለፈት ይገረዝ። See the chapter |